Ethiopian Textile and Apparel Professionals Association (ETAPA) and the Circular Economy Project

The Ethiopian Textile and Apparel Professionals Association (ETAPA) recently took part in the inception workshop for a project called “Promotion of Circular Economy in Textile and Garment Sector through Sustainable Management of Chemicals and Waste” (GEF ID 10683). Dr. Abera Kechi, the President of ETAPA, represented the association in this workshop. The project is set…

Read more

የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የቀድሞ ምሩቃን ሰለ አእምሮ ውቅር ስልጠና ሰጡ

የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የወርቅ እዮበልዩ በዓል ለማክበር ከመጡ መካከል በቀድሞ የቴክስታይል ቴክኖሎጂ በአሁኑ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ምሩቃን የሆኑት አቶ አሸናፊ ታዬ እና አቶ አረዳ ባቱ በህይወት ተሞክሮ ያገኙትን የህይወት ልምድ ለኢንስቲትዩቱ (በሰላም ግቢ) መካከለኛ አመራሮች፣ ለኮርስ ቸሮች እና ከየትምህርት ክፍሉ ለተውጣጡ መምህራን ስለ አእምሮ ውቅር (change of mind set) ስልጠና ሰጡ::…

Read more

የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና የአፓራል ባለሙያዎች ማህበር ተመሰረተ

በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት 11ኛው አለም አቀፍ የ‘ጥጥ፣ ቴክስታይል እና የአልባሳት እሴት ሰንሰለት በአፍሪካ ፎረም ማጠቃለያ ላይ የኢትዮጵያ_ቴክስታይል_እና_የአፓራል_ባለሙያዎች_ማህበር መስረታ ህጋዊ እውቅና ማግኘቱ ተበሰረ። የኢትዮጵያ_ቴክስታይል_እና_የአፓራል_ባለሙያዎች_ማህበር ሲመሰረት በፕሬዚዳንትነት አንጋፋውን ምሁር ዶ/ር አበራ ከጪ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት ሲመርጥ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ድ/ር ባዬ ብርሃኑን ከድሬድዋ ዩኒቨርሲቲ አስመርጧል። አቶ ማርቆስ ወ/ወዳጆን ከኢትዮእጵያ ቴክስታይል…

Read more