እንኳን ደስ አላችሁ!!!

የተወደዳችሁ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና አልባሳት ባለሙያዎች ማህበር (ኢቴአባማ) አባላት በሙሉ! ማህበሩ በይፋ የስራ እንቅስቃሴ ከጀመረበት ከ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ህጋዊ የአሰራር መደላደሎችን በመፍጠር እና ማህበሩን የማስተዋወቅ ስራ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ ከቆየ በኋላ፣ ነሐሴ 7/2018 ዓ.ም. የተሳካ 2ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ለማካሄድ በመቻላችን እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ፡፡ ጉባኤው እንዲሳካ ከፍተኛ ርብርብ ላደረጉት የኢቴአባማ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ…

የኢትዮጵያቴክስታይልናአልባሳትባለሙያዎችማህበር (ኢቴአባማ) 2ኛ ጠቅላላጉባኤጥሪ!

ክቡራን የማህበሩ አባላት እና የዘርፉ ባለሙያዎች፣ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና አልባሳት ባለሙያዎች ማህበር (ኢቴአባማ) ለሁሉም አባላት እና የዘርፉ ባለሙያዎች በአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል። ማህበራችን ሁሉንም አባላት እና የዘርፉን ባለሙያዎች በ2ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ላይ እንዲገኙ በአክብሮት ይጋብዛል። ይህ አመታዊ ጉባኤ የቴክስታይል እና አልባሳት ባለሙያዎች የማህበሩን የእስከ አሁን የስራ አፈጻጸም የሚገመግሙበት፣ በዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ ድምጽ የሚሰጡበት እና እርስ…

የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የቀድሞ ምሩቃን ሰለ አእምሮ ውቅር ስልጠና ሰጡ

የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የወርቅ እዮበልዩ በዓል ለማክበር ከመጡ መካከል በቀድሞ የቴክስታይል ቴክኖሎጂ በአሁኑ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ምሩቃን የሆኑት አቶ አሸናፊ ታዬ እና አቶ አረዳ ባቱ በህይወት ተሞክሮ ያገኙትን የህይወት ልምድ ለኢንስቲትዩቱ (በሰላም ግቢ) መካከለኛ አመራሮች፣ ለኮርስ ቸሮች እና ከየትምህርት ክፍሉ ለተውጣጡ መምህራን ስለ አእምሮ ውቅር (change of mind set) ስልጠና ሰጡ::…

የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና የአፓራል ባለሙያዎች ማህበር ተመሰረተ

በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት 11ኛው አለም አቀፍ የ‘ጥጥ፣ ቴክስታይል እና የአልባሳት እሴት ሰንሰለት በአፍሪካ ፎረም ማጠቃለያ ላይ የኢትዮጵያ_ቴክስታይል_እና_የአፓራል_ባለሙያዎች_ማህበር መስረታ ህጋዊ እውቅና ማግኘቱ ተበሰረ። የኢትዮጵያ_ቴክስታይል_እና_የአፓራል_ባለሙያዎች_ማህበር ሲመሰረት በፕሬዚዳንትነት አንጋፋውን ምሁር ዶ/ር አበራ ከጪ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት ሲመርጥ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ድ/ር ባዬ ብርሃኑን ከድሬድዋ ዩኒቨርሲቲ አስመርጧል። አቶ ማርቆስ ወ/ወዳጆን ከኢትዮእጵያ ቴክስታይል…