የኢትዮጵያቴክስታይልናአልባሳትባለሙያዎችማህበር (ኢቴአባማ) 2ኛ ጠቅላላጉባኤጥሪ!
ክቡራን የማህበሩ አባላት እና የዘርፉ ባለሙያዎች፣ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና አልባሳት ባለሙያዎች ማህበር (ኢቴአባማ) ለሁሉም አባላት እና የዘርፉ ባለሙያዎች በአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል። ማህበራችን ሁሉንም አባላት እና የዘርፉን ባለሙያዎች በ2ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ላይ እንዲገኙ በአክብሮት ይጋብዛል። ይህ አመታዊ ጉባኤ የቴክስታይል እና አልባሳት ባለሙያዎች የማህበሩን የእስከ አሁን የስራ አፈጻጸም የሚገመግሙበት፣ በዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ ድምጽ የሚሰጡበት እና እርስ…


